Sebhat Amare

Struggle for your freedom

መከራችን መፍትሄ ሳያገኝና ሃዘናችንም ሳይበርድልን ሌላ ከባድ መርዶ ከወደ ሊቢያ ተሰማ

Justice4Ethiopia

ከአብርሃም ተፈሪ (ሚኒሶታ)

ወዳጆች በቅድሚያ በያላችሁበት የከበረ ሰላምታዬ ይድረሳችሁ!
ከዚህ ቀጥሎ የምታነቧት አጭር ጽሁፍ በስራ ገበታየ ላይ ሳለሁ በሃሳብ ወዲህ ወዲያ ስባዝን የሞነጫጨርኳት ሰሞንኛ ማስታወሻ ነች።
Abreham D
ሰሞኑን በኛ ኢትዮጵያኖች ላይ የደረሰብንን የሃዘን ማእበል እንዲህ ነው ብሎ ለመግለጽ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ነው። በደረሰብን ሃዘን ምክንያት ሁላችንም ልባችን ተሰብሯል ውስጣችንም በቁጭት ተቃጥሎ አሯል። የመን ውስጥ በጦርነት መሃል እየተሰቃዩና እየተገደሉ ስላሉ ወገኖቻችን አዝነን ምን ብናደርግ ይሻላል እያልን እየተወያየን ባለንበት ሁኔታ ሌላ አሰቃቂና ጥላቻን መሰረት ያደረገ ኢ-ሰብዐዊ ድርጊት ከደቡብ አፍሪቃ ተሰማ። በደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን ከሃገራቸው ኢትዮጵያ በተለያየ ምክንያት ተሰደው በሰው ሃገር ደከመኝ ሳይሉ ቀን ከሌት ሰርተው በላባቸው የሚኖሩ መሆናቸውን ቀናው የሃገሬው ህዝብ የመሰከረበት የአደባባይ እውነት ነው። ይህንን የኢትዮጵያውያኑን ጥንካሬና ችሎታ ተመልክተው የዙሉ ጎሳ የሆኑት የደቡብ አፍሪቃ ዜጎች ለስራ ሊነሳሱ ሲገባ፤ በተቃራኒው ፍጹም ጥላቻን መሰረት ባደረገ ስሜት ካገራችን ይውጡልን በማለት ሲፎክሩ ተሰምተዋል። ይህም አልበቃ ብሏቸው ኢ-ሰብዐዊ ድርጊታቸውን በወገኖቻችን አንገት ላይ ጎማ በማስገባት በጠራራ ፀሃይ እመንገድ ላይ ቤንዚን አርከፍከፍክፎ በመግደል አሳይተዋል። በዚህም ኢ-ሰብዐዊ በሆነ…

View original post 575 more words

የዜጎችን ስቃይ ለፖለቲካ ፍጆታ ማዋል – ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

Derege Negash

semayawi14ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

መንግስት በሰማያዊ ፖርቲ ላይ የከፈተውን የስም ማጥፋት ዘመቻ በአስቸኳይ ያቁም!!!

ሰማያዊ ፓርቲ በየመን፣ ደቡብ አፍሪካና በሊቢያ ውስጥ በኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለውን በደል እየተከታተለ መንግስት ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድ ሲያሳስብ ቆይቷል፡፡ በእነዚህ ሀገራት ችግር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰውን በደል በማውገዝና መንግስትም መፍትሄ እንዲሰጥ መግለጫ ከማውጣት ባለፈ የደቡብ አፍሪካ መንግስት በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰውን በደል እንዲያስቆም አዲስ አበባ ለሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ ደብዳቤ በመጻፍ ፓርቲያችን የቻለውን ሁሉ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ በተመሳሳይ መንግስት አይ ኤስ አይ ኤስ በኢትዮጵያውያን ላይ የፈፀመውን ዘግናኝ እርምጃ ለመቃወም የጠራውን ሰልፍም በመደገፍ ሰማያዊ ፓርቲ የመጀመሪያው ተቃዋሚ ፓርቲ ነው፡፡

ይሁንና የዜጎችን ስቃይ ለፖለቲካ ፍጆታ ማዋል የፈለገው ሕወሀት ኢህአዴግ ሰማያዊ ፓርቲ በወገኖቻችን ላይ ለሚደርሰው በደል መፍትሄ እንዲሰጥ መወትወቱ፣ የፖለቲካ ልዩነታችን ወደ ጎን አድርገን በሰልፉ ላይ መገኘታችን እንዳላስደሰተው ከሰልፉ ቀን ጀምሮ በፓርቲያችን ላይ የተከፈተው ዘመቻ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡ መንግስት ሊቢያ ውስጥ በወገኖቻችን ላይ ለተፈፀመው ጭካኔ ምንም አይነት ትኩረት ባለመስጠቱ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ተቃውሞ በማሰማታቸው ያላሰበውን ሰልፍ ጠርቷል፡፡ በጠራው ሰልፍ ላይም መንግስት…

View original post 484 more words

በአፍሪካና በአረብ አገሮች በስደት ላይ የሚገኙ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸሙ ስላሉት ፋሽስታዊ ድርጊቶችን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

Derege Negash

ENTCሀገር በቀሉ የወያኔ አፓርታይድ ሰርአት በሃገር ውስጥ በህዝባችን ላይ የፈጠረውን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ስነልቡናዊ ቀውስ በመሸሽ በአፍሪካና በአረብ አገሮች በስደት ላይ የሚገኙ ወገኖቻችን፤ የዜጎቹን መብት የሚያስጠብቅ ኢትዮጵያዊ መንግስት ባለመኖሩ እጅግ አሳዛኝና ዘግናኝ ለሆኑ ስቃይና ግድያዎች ተጋልጠዋል።

ባሳለፍንው የአንድ ሳምንት ጊዜ ብቻ፤ የመን ውስጥ በተፈጠረው ጦርነት፤ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ወገኞቻችን የድረሱልን ጥሪ ቢያቀርቡም ስርአቱ ዜጎችን ለመታደግ ምንም ዐይነት ፍላጎት እንደሌለው በድጋሚ አሳይቷል። ወገኖቻችን መውጫ አጥተው በየእለቱ ህይወታቸውን ለማትረፍ በሚጮሁበት በዚህ የስቃይ ወቅት፤  የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ እጅግ አሳፋሪ በሆነ መንገድ በፌስ ቡክ ላይ የስልክ ቁጥር በማስቀመጥና የሳውዲ መንግስት የሚያካሂደውን የአየር ድብደባ ሙሉ በሙሉ እንደሚደግፍ በመግለጽ በህዝብ ደምና እንባ ላይ በማላገጥ፤ ዛሬም እንደወትሮው ከባእዳን ጋር ያላቸውን አጋርነት አረጋግጠዋል።

በደቡብ አፍሪካ በተለያዩ ስደተኞች ላይ በጅምላ እየተደረገ ያለውን አሰቃቂ ግድያ ተከትሎ የተለያዩ አገሮች፤ የደቡብ አፍሪከን ኤምባሲ እስከመዝጋት ሲያስጠነቅቁ፤ የወያኔ ስርአት ግን ኢትዮጲያዊያኖች ከነህይወታቸው ሲቃጠሉና ሲገደሉ እያየ፤ አንድ ኢትዮጲያዊ ብቻ መገደሉን ከመናገር በስተቀር ምንም አይነት እርምጃ አልወሰደም፡፡

በሊብያ፤ አይሲስ የተባለው አሸባሪ ቡድን ኢትዮጵያውያንን፤ ክርስቲየናች በመሆናቸው ምክንያት ብቻ…

View original post 332 more words

”ደርግ ፋሽስት ነው ከወያኔ አይከፋም፣ ሥልጣን ቢጥመውም ሀገር አያጠፋም”

10537097_412891222224818_6898151864309675946_n

–             አምባሰል

ከፉከራም አልፎ ስንት ያውቃል አምባሰል
እጅ አልሰጥም ብሎ ማርኮም ግዳይ መጣል።

እየጠበቀ እንጂ ዛሬ ነገ እያለ
መተኮስ የሚሻ በየቤቱ ስንት አለ።
ወያኔ እንደ ትል ነው መሀሉን ይበሳል
ሰርስሮ ሰርስሮ ወናውን ያስቀራል።

ደርግ ፋሽስት ነው ከወያኔ አይከፋም
ሥልጣን ቢጥመውም ሀገር አያጠፋም
የወያኔ ግፉ በጣም ይከረፋል
ሳይፎክር ሳይሸልል
እጅ እግር ይቆርጣል።

ፋሽስትም ደግ ነው ከወያኔ ቢሉ
በጠራራ ፀሐይ ሰው እየገደሉ
የፍየል ወጠጤ ሲሉ ይሰማሉ።

ወያኔ ጭካኔው እጅጉን ይብሳል
ገሎ በልቶ ቀብሮ አብሮ ያላቅሳል።

ክንፈ ሚካኤል kinfe88@gmail.com
ሜልበር፣ አስትራሊያ
ግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም.

– A social disaster – En sosial katastrofe

En sosial katastrofe – A social disaster

”Political scientist and Ethiopian Girum Zeleke has long fought for the rights of undocumented asylum seekers who have received a final rejection of their applications. Without a passport or other documentation refuses Ethiopia to let them return to their homeland. A rule change the coalition government decided in 2011 meant that those who did not permit was not allowed to take legally work in Norway. With the confiscated tax card disappeared a number of other rights.”

”Statsviter og etiopier Girum Zeleke har i lengre tid kjempet for rettighetene til papirløse asylsøkere, som har fått endelig avslag på sine søknader. Uten pass eller annen dokumentasjon nekter Etiopia å la dem returnere til sitt hjemland. En regelendring den rødgrønne regjeringen vedtok i 2011 gjorde at de som ikke fikk oppholdstillatelse ikke fikk lov å ta lovlig arbeid i Norge. Med det inndratte skattekortet forsvant en rekke andre rettigheter.”

Fighting for paperless asylum seekers:

– A social disaster

- A social disasterSaken om Kedist Yerga og hennes fire år gamle sønn som ble satt på gaten like før påske har vekket reaksjoner i flere miljøer.

Statsviter og etiopier Girum Zeleke har i lengre tid kjempet for rettighetene til papirløse asylsøkere, som har fått endelig avslag på sine søknader. Uten pass eller annen dokumentasjon nekter Etiopia å la dem returnere til sitt hjemland. En regelendring den rødgrønne regjeringen vedtok i 2011 gjorde at de som ikke fikk oppholdstillatelse ikke fikk lov å ta lovlig arbeid i Norge. Med det inndratte skattekortet forsvant en rekke andre rettigheter.

Sosial katastrofe

– De som sitter fast på ulike asylmottak i landet opplever det jeg mener er en sosial katastrofe. De har mistet retten til å ta seg arbeid, de kan ikke gå på skole, og får heller ingen fastlege, sier Girum Zeleke til RA.

Han forteller at svært mange asylsøkere fra Etiopia har gjort gjentatte forsøk på å reise hjem, men tross en returavtale mellom Norge og Etiopia fra 2012, nekter det afrikanske landet sine borgere innpass.

– Den nest største inntekten til Etiopia stammer fra etiopiere som bor i utlandet. Det bor for eksempel én million i USA og rundt 20.000 i Sverige. Bankene forvalter pengene som sendes hjem, og tjener rett og slett godt på alle overføringene fra utlandet, sier Zeleke til RA.

Han mener bestemt at Norge bør vise et større samfunnsansvar overfor dem som sitter fast.

– Det finnes mørketall, men her i Norge finnes det opp mot 1000 papirløse etiopiere. Rundt 200 av dem sitter på ulike mottak i Rogaland fylke, sier han.

Nødhjelpen disse menneskene mottar av den norske stat mener Zeleke vitner om uverdighet.

– En papirløs asylsøker uten muligheter for å ta arbeid får 1800 kroner måneden i hjelp. Det utgjør 21.600 kroner i året. Mange av dem venter på asylmottak som ligger usentralt til. Det skal ikke mye fantasi til for å begripe skjebnen, sier han.

– Helt uverdig liv

Per A. Thorbjørnsen (V) ønsker en statusrapport over situasjonen.

Gruppelederen i Stavanger Venstre sier han umiddelbart etter regelendringen i 2011 ropte et varsku i formannskapet. Nå vil han igjen ta opp situasjonen til de papirløse.

– Denne gruppen mennesker har et uverdig liv. De sitter rundt forbi på ulike mottak uten noen som helst rettigheter. Både dette og hva som skjedde med kvinnen som måtte bo på gaten er saker jeg vil ta opp i arbeidsutvalget for levekår kommende uke, sier han.

Ordførerkandidaten sier det er flere faktorer han ønsker at levekårsgruppen skal skaffe seg informasjon om.

– Vi er nødt for å se på hvilke muligheter vi har for å gjøre noe lokalt. Menneskene det gjelder sitter praktisk talt i fengsel. Nå ønsker jeg først og fremst å oppklare en del momenter. Hvor mange mennesker dreier det seg om, og hva vi kan gjøre, er sentrale spørsmål, sier han.

http://rogalandsavis.no/index.php?page=vis_nyhet&NyhetID=99300

The legend Tilahun Gessese’s biography – part 1- part 3

Tilahun Gessesse

Tilahun Gesesse

In Ethiopia and for Ethiopians, the very concept of contemporary music is intertwined with the name Tilahun Gessesse. He was a singer like no other with tremendously charismatic appearance, holding his rightful place in Ethiopia as the country’s one and only king of pop. From love, family and friendship to liberty, unity and justice, there isn’t an aspect of life that Tilahun didn’t sing about.

Music has a special place in the everyday lives of Ethiopians and no singer has been able to win the sentiments of the people the way Tilahun did over the years. The veteran singer was not just a renowned artist – he was also a national treasure of highest standards.

He was born on 27 September 1940 to his mother Gete Gurmu and his father Gessesse Wolde Kidan. He was first hired by the Hager Fikir Theatre to subsequently join the Imperial Body Guard Band where he became a leading singer. He then quickly became a household name all over Ethiopia, which literally made him synonymous with the very concept of contemporary music in the country.

A shocking attempt to kill the legendary singer by stabbing was made on 18 April 1993, which fell on Ethiopian Easter Sunday. He sustained a life-threatening slash on his neck and had to be flown to Europe for treatment.

Tilahun was the only person to have known the identity of his attacker and the circumstances surrounding the attempted murder, but he consistently refused to reveal his knowledge of the matter.

After battling diabetes for more than three years, Tilahun had his right leg amputated on 3 February 2005, which came as another sad news to the Ethiopian people.

The Ethiopian king of pop who entertained generations of Ethiopians with his unparalleled talent had a heart attack on 19 April 2009 in Addis Ababa and died shortly after. It was reported that Tilahun and his wife, Roman Bezu, had arrived in Addis Ababa from the United States on the same day to spend the Ethiopian Easter holidays with family and friends.

The death of Tilahun marked end of an era in Ethiopia and a huge sense of loss was felt across the country. Tilahun was farewelled on 23 April 2009 in an unprecedented state funeral ceremony in Addis Ababa. The state funeral ceremony was a fitting finale to the extraordinary life of Tilahun Gesesse, who served his people and country as a supreme entertainer, a patriot and a preacher of peace and love. In so many ways, Tilahun Gesesse was larger than life. But it is his passion for music and his love for his country that will ensure he will not be forgotten. His funeral proved that Tilahun can be even larger in death than in life – his state funeral was the first such event witnessed in modern Ethiopia. Tilahun was 68.

you can get Tilahun Gessese biography on the following links –

part 1 –      https://www.youtube.com/watch?v=4RK_0-BtlvQ

part 2 –      https://www.youtube.com/watch?v=W_gyxImf2hM

part 3 –      https://www.youtube.com/watch?v=KZFQNSbe3So

TILAHUN’S MUSIC:

Listen to Tilahun’s songs

source – http://www.ethiopianstories.com/famous-stories/292-tilahun-gessesse

source – http://addismood.com/blog.php

ከአፄ ቴዎድሮስ ዘመን የአሁኑ ዘመን የሚለየው

እንደ እውነቱ ከሆነ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ገዥ ቡድን በእብሪት ተወጥሮ ሀገራችንን ሲጫወትባት፤ “እኛ የኔ ድርጅት! የለም የኔ ድርጅት!” “እኔ ልምራ እናንተ ተከተሉኝ! የለም እኔ ልምራ እናንተ ተከተሉኝ!” “እኔ እበልጣለሁ! የለም እኔ እበልጣለሁ!” እየተባባልን፤ በሌለ ሥልጣን ሽሚያ ልባችን ተወጥሮ፤ ዛሬ ትናንት፤ ነገ ደግሞ ዛሬ እየሆነ ዓመታትን አስቆጠርን። ለምን? የሀገር ጉዳይ እያንዳንዳችንን የሀገሯ ተወላጆች እኩል አይሸነቅጠንም? ምን እንስኪሆን ድረስ ነው የምንጠብቀው? በየድረገጹ የማነበው፣ በየፓልቶኩ ክፍል የማዳምጠው፣ በየሬዲዮኖች የሚተላለፈው፤ በአንድነት እስካልተነሳን ድረስ፤ ትግሉ አይሳካም! የነገውም ሂደት አያስተማምንም! ነው። ለምን በዚህ አውቶቡስ ሁላችን አንሳፈርም? ኧረ ተው! ታሪክ ይፋረደናል!

አሜሪካ ፈልጌውና ጓጉቼለት የመጣሁበት ሀገር አይደለም። የዴሞክራሲ ሥርዓቱ ናፍቆኝም አይደለም የመጣሁት። የተሰማራሁበት ትግል ሂደት ተሰናክሎ፣ ቀኑ ጨልሞብኝ፣ በሰደት ከነበርኩበት የኑሮ ዝግመት ማምለጫ ስለሆነልኝ ነበር። መጥቼ ደግሞ በአድናቆት ተውጬ ማንነቴን ረስቼ አልቧረቅሁበትም። በርግጥ ያገኘሁትን ዕድል በመጠቀም ኑሮዬን ገፍቻለሁ። ይኼው ከመጣሁ ሰላሳ ዓመታት አልፈዉኛል። የአሜሪካን የዴሞክራሲ ሥርዓት አካሄድ ስገነዘብ፤ ያላቸውን ድክመት ደግሞ በዚያው ጎን ለጎን አጢኛለሁ። ለሀገሬ ከማደርገው መሯሯጥ ጋር፤ በአሜሪካ ሀገር ያለሁበትን ሀገር የፖለቲካ ሀቅ ለማስተካከል፤ እንዲህ መሆን ሲገባው ለምን አልሆነም? እያልኩ ከማማረር አልቦዘንኩም። አሜሪካኖች የራሳቸውን የዴሞክራሲ አካሄድ “ፍጹም ወደ መሆን እያዘገምን ነው።” ብለው ነው የሚያምኑት። “ፍጹም ነው!” አይሉም። በምችለውና ባጋጠመኝ መንገድ ሁሉ፤ ይኼን ፍጹም ወደመሆን የሚጓዘውን ሂደታቸውን፤ በንቃት በመሳተፍ እየረዳሁ ነው።

አሁን በሀገራችን የኑሮ ሀቅ፤ የወሃ ጥማት፣ የምግብ ማጣት፣ በሰላም የገበያ አገልግሎት፣ የመንገድ አለመሠራት፣ የትምህርትና ሕክምና አለመስፋፋት፣ የመናገርና የመጻፍ፣ የመሰባሰብና ተቃውሞን የመግለጽ፣ የአድልዕና ሙስና መንገሥ፤ መሠረታዊ የኅብረተሰቡ ጥያቄዎች፤ የፖለቲካውን መድረክ ማዕከላዊ ቦታ አልያዙም። ለዚህ ተጠያቂ የሆነውን መንግሥት በመወንጀል ባንድነት የመነሳት ግዴታችንን በውል አልጨበጥነውም። በርግጥ ከአሜሪካ ጋር የኛን ሀገርና የኛን ሁኔታ እያወዳደርኩ አይደለም። አዎ እንደነሱ በሀብት የበለጸግን አይደለንም። ግን ይኼ ላለንበት ሁኔታ ወሳኝነት የለውም።
የሀብት ጉዳይ ከተነሳ፤ በሀብት ያልበለጸግን መሆናችን አዲስ አይደለም። ከሕዝቡ ጥቅምና ከሀገሪቱ ዕድገት ይልቅ የሥልጣን ዘመናቸውን ለማራዘም ቅድሚያ የሠጡ ገዥዎች በነበሩበት ዘመን፤ አጠቃላይ የሀገሪቱን እውነታ ፈትሸው፤ ለረጅሙ የወደፊት ብልጽግና በማቀድ እርምጃ ስላልወሰዱ፤ ድኅነቱ አብሮን ኖሯል። እዚህ ላይ አንዳንዶቹ ያደረጉትን የልብ አስተዋፅዖ በምንም መንገድ ልስት አልችልም። ከነዚህ መካከል ባገኘሁት ዕድል ሁሉ፤ መጽሐፍትን በማገላበጥ ለማወቅ ጥረት ከማደርጋቸው መሪዎች መካከል፤ አፄ ዘርዓ ያዕቆብንና አፄ ቴዎድሮስን እጠቅሳለሁ። በአፄ ቴዎድሮስ ዘመን ምን ነበር? ያሁኑስ ዘመን ከዚያ ዘመን በምን ይለያል?

ከአፄ ቴዎድሮስ ዘመን የአሁኑ ዘመን የሚለየው፤ ያኔ ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያ፤ በኢትዮጵያዊያን ዘንድ ትልቅ ክብር የነበራቸው ሲሆን፤ አፈሩ እንኳ ሳይቀር የተከበረበት ዘመን ነበር። አፄ ቴዎድሮስ፤ ከሕዝቡ በመጠቀ ደረጃ፤ ከራሳቸው የወቅቱ ክብር ይልቅ፤ የሀገራቸው እድገትና በአካባቢያቸው የተኮለኮሉት የውጭ ጠላቶች እንቅስቃሴ፤ የዕለት ተዕለት ጭንቀታቸው ነበር። የተበታተነች ኢትዮጵያን ለመመለስና የቀድሞ ቦታዋን ለማስያዝ የሕይወታቸው ዋና ማዕከላዊ ትርጉም አድርገው ጣሩ። ለራሳቸው የስም ማስጠሪያ ግንብ ወይንም ቤተክርስትያን ከማሠራት ይልቅ፤ ለሀገራቸው መጠበቂያ የጦር መሣሪያ እንዲያበጁላቸው ነበር የውጭ ሀገር ሰዎችን የጠየቋቸው። ምንም እንኳ አሁን ምሁር ነን ባዮች፤ የአፄ ቴዎድሮስ ጠላቶች በውጭም ሆነ በውስጥ የነበሩት የጻፉትንና ያሉትን ተሸክመው ቢይጥላሏቸውም፤ እኒህ መሪ በተወለዱበት ዘመንና በቦታው የነበራቸውን የፖለቲካ ድርሻ አጢነው ቢመረምሩ፤ ከማንም መሪ የበለጠ ሊያደንቋቸው በተገባ ነበር።

የበዕደ ማርያም መምህሬ ዶክተር ገብሩ አስራት ለቀረበላቸው ጥያቄ የሠጡት መልስ እጅግ በጣም አርክቶኛል። ከነበሩት መሪዎች ሁሉ አንደኛ አድርገው የሚያደንቁትን ቃለ መጠይቅ አቅራቢዋ እንድትነግራቸው ስትጠይቃቸው፤ ያለምንም ማመናታት “ፄ ቴዎድሮስ ናቸው!” በማለት በኩራት አስቀምጠውላታል። ልክ ድሮ ሲያስተምሩኝ እንዳደነቅኋቸው ሁሉ፤ አሁንም መምሬ ሆነው አገኘኋቸው። ከመሬት ተነስተው፤ ኢትዮጵያ አሁን ላለችበት ሀገራዊ ሕልውና፤ የመሠረቱን ደንጋይ ያስቀመጡ አፄ ቴዎድሮስ ናቸው። ከግለሰብ ማንነታቸው ይልቅ፤ የሀገራቸው መሪነታቸው ነበር ልባቸውን የሞላው። ያኔ በሕዝቡም መካከል፤ ከግለሰብ ምንነታችን ይልቅ የስብስብ ማንነታችን ማዕከላዊ ቦታውን የያዘ ነበር። ዛሬ በኢትዮጵያ፤ ኢትዮጵያዊነት አፈር የተንከባለለበት፤ ከኢትዮጵያዊነት ይልቅ ኢትዮጵያዊ አለመሆን የተወደደበት፣ ከኢትዮጵያዊያን ስም ይልቅ የውጪ ሀገር ስሞች የተመረጡበት፣ ከራሳችን ቋንቋ ይልቅ የውጪ ቋንቋ፣ ከራሳችን እምነት ይልቅ የውጪ እምነት፣ ከራሳችን ምግብ ይልቅ የውጪ፤ ባጠቃላይም ከራሳችን ማንነት ይልቅ የውጪውን መቅዳትና መስሎ መገኘት የጎላበት ክስተት፤ ሀቅ ሆኖ ይታያል። ለምን? ዋናውን ማዕከላዊ ቦታ ይዞ በተጠያቂነት የቆመው ያለው ገዥ ቡድን ነው። ዋና ሥራዬ ብሎ የያዘው፤ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ማጥፋት ነው። ይኼንንም በትውልድ ማንነት ተክቶታል። እናም ከራሱ የገማን አሣ . . . እንደሚባለው ቆርጦ መጣል ያለበት ገዥው ክፍል ነው።
አሁንም ያኔም ኢትዮጵያዊነት፤ ኢትዮጵያዊነት ነው። አሁን ግንዛቤያችን ፈሩን ለቋል። የብሔር ብሔረሰብ ጥያቄ የፖለቲካውን ማኅደር አጥለቅልቆታል። ምኑም ሆነ ምኑ የሀገራችን ሀቅ፤ ከዚህና ከዚህ ብቻ እንዲታይ ተደርጓል። ይህ ደግሞ በገዥው ክፍል ብቻ ሳይሆን በታጋዩም ወገን ያለ እውነታ ነው። በዚህ ተለጉመን፤ መሠረታዊ የመኖርና ያለመኖር የሕልውና አምዶች፤ ቦታ ተነፍገዋል። የፍትኅ መጓደል፣ የትምህርት ጥራትና ዕድገት ወደ ታች ማሽቆልቆል፣ የሕክምና አለመሟላት፣ የምግብ እጥረትና ረሃብን የመቋቋም ዕቅዶች አለመኖር፣ የሴቶችን እኩልነት አለመቀበልና ተሳትፏቸውን አለማሳደግ፣ አድልዕና ሙስና፤ እነዚህ መሠረታዊ የሕልውና ጥያቄ ናቸው። መስመሩ የተዘጋበት የውሃ ፈሰስ፤ ዙሪያውን ይዳስሳል። የተገደበበትን መዝጊያ መጋፋቱን፤ በጎን መፋሰሻ ከመፈለግ ጋር በእኩል ይዳስሳል። ተገድቤያለሁ ብሎ ተስፋ በመቁረጥ አይረጋም። ከግድቡ ጋር ብቻም አይታገልም። ዙሪያውን በሙሉ ነው ጥረት የሚያደርገው። በግድቡ አናት፣ በግድቡ ሥር፣ ከታቆረበት ዙሪያ ይውዘገዘጋል። የታፈነ በመሆኑ ቦርቅቆ ለመውጣት ይፍጨረጨራል።

ወገኖቻችን በየበረሃው መንገላታታቸው፣ እህቶቻችን በአረብ ሀገሮች መጎሳቆላቸው፣ በገዛ ሀገራቸው ወገኖቻችን መፈናቀላቸው፣ በገዛ ሀገራቸው ወንድምና እህቶቻችን በረሃብ ተጠምደው ለማኝና ሀገሪቱ በሞላ የውጭ ሀገር ምጽዋተኛ መሆናቸው፤ አእምሯችንን በማስጨነቅ የፖለቲካ ምኅዳሩን ሊያናጉት ይገባል። በርግጥ በአሁኑ ሰዓት የፖለቲካ ውይይቱ ተጧጡፏል። ይህ በምን ዓይነት ውጥረት ላይ መሆናችንን አመልካች ነው። ነገር ግን መፍትሔ አፈላለጉ ላይ ለየብቻ እየሮጥን ነው። ለየብቻ ሮጦ የግብ መሰመሩ ላይ ለየብቻ ነው የሚደረሰው። ታዲያ ምን ዋጋ አለው? ግቡ የማንም ግለሰብ ወይንም ቡድን የግል መኖሪያ አይደለም። የሁላችንም ነው። ባንድ ላይ መሯሯጥ አለብን። የተጎተቱ ካሉ፤ አብረን መሳብና መሳሳብ እንጂ፤ እኔ ቀድሜ ሄጄ እሸለማለሁ ወይንም ሌሎችን እጎትታለሁ የሚባልበት አይደለም። አብረን ስንነሳ፤ ቀዳሚ ሆነው የቆሙት ሲመሩ፤ የተጎተቱት ደግሞ ሲከተሉ፤ ባንድነት ከግባችን እንደርሳለን። ታሪክ ደግሞ ከኛ ጋር አብሮ ይኖራል። ተወቃሽ አያደርገንም። ከታሪክ ተወቃሽነት መዳን አለብን። በሕይወት እስካለን ድረስ፤ ሆዳችን መሙላቱን ሳይሆን፤ በሕይወት የኖርንበትን ወቅት ትርጉም መሥጠቱ ላይ ማተኮር አለብን። ቆመን እንቆጠር። አብረን እንሰለፍ። eske.meche@yahoo.com

http://www.abugidainfo.com/amharic/index.php/17750

TILAHUN GESESSE’s song FOR Mama ETHIOPIA!

TILAHUN GESESSE’s song FOR Mama ETHIOPIA!

Telahun Gesesse  (September 29, 1940 – April 19, 2009) was an Ethiopian singer regarded as one of the most popular of his country’s “Golden Age” in the 1960s. During the 1960s, he became famous throughout the country, nicknamed “The Voice”. He raised money for aid during the famines of the 1970s and 1980s and earned the affection of the nation, being awarded a doctorate degree by the Addis Abeba University and also winning a lifetime achievement award from the Ethiopian Fine Art and Mass Media Prize Trust.In his later years he suffered from diabetes. He died on 19 April 2009 in Addis Adaba shortly after returning from America. Tilahun was honoured with a state funeral attended by tens of thousands of his fellow citizens.

TILAHUN GESESSE’s song FOR Mama ETHIOPIA!

Will Ethiopia’s teff be the next ‘super grain’?

An Ethiopian farmer using oxen to harvest teff

Nearby, other farm workers are using pitchforks to do the same job, throwing the grass into the air in an ancient process known as winnowing.

This is a harvest scene in rural Ethiopia, which at this time of the year is replicated across the length and breadth of the country.

The seed, or grain, in question is called teff.

Ethiopians have been growing and obsessing about teff for millennia, and it may become the new “super grain” of choice in Europe and North America, overtaking the likes of quinoa and spelt.

High in protein and calcium, and gluten-free, teff is already growing in popularity on the international stage.

Yet as teff is a staple foodstuff in Ethiopia, particularly when turned into a grey flatbread called injera, the country currently has a long-standing ban on exporting the grain, either in its raw form, or after it has been ground into flour.

Instead, entrepreneurial Ethiopian companies can at present only export injera and other cooked teff products, such as cakes and biscuits.

However, the hope is that if Ethiopia can sufficiently increase its teff harvest, then exports of the grain itself may be able to start in the not too distant future.

Air deliveries

“We started from scratch, and are now introducing our traditional food all over the world,” says Hailu Tessema, founder of Mama Fresh, Ethiopia’s first large-scale producer of injera.

A man holding teff
Grains of teff are as small as poppy seeds

Six days every week Mama Fresh uses Ethiopian Airlines to fly 3,000 injera flatbreads from Addis Ababa, the Ethiopian capital, to Washington DC in the US.

Injera is also flown to Sweden three times a week, Norway twice a week, and Germany three times a month.

“Demand is increasing by about 10% every month,” says Mr Tessema, 60, who does not see the ban on exporting teff seeds as a problem.

“It’s better to export a value-added product as that creates more jobs.”

Teff flour mixed with water and fermented
Teff flour is fermented before being turned into injera

Mama Fresh employs more than 100 people, and plans to take on another 50 this year. It also works with 300 farmers supplying teff.

Mr Tessema started the business in 2003 with 100,000 Ethiopian birr ($5,000; £3,225), operating out of a rickety shack.

The firm’s annual revenue now stands at around 17m birr ($836,000; £566,000), and last year the business moved into a new factory.

Injera being made at Mama Fresh
Injera is made by heating it like a pancake
Injera being made at Mama Fresh
After a few minutes the injera is ready

Inside the facility, blue barrels contain teff flour mixed with water, which is left to ferment for four days.

Afterwards, women pour small jug-sized amounts onto heated-clay cookers to sizzle and become injera, ready for packaging and speedy onward flights to eager overseas customers, mainly diaspora Ethiopians.

A tiny grain the size of a poppy seed, teff is ground into a flour which can also be made into loaves of European-style risen bread or pasta.

Hailu Tessema, founder of Mama Fresh
Hailu Tessema’s company is exporting around the world

At London-based business, Tobia Teff, they use US-grown teff to make various breads and a porridge.

The company was founded by British-Ethiopian co-owner Sophie Sirak-Kebede, who originally opened an Ethiopian restaurant in the UK capital in 2003.

In 2008, she closed the restaurant to concentrate solely on selling teff.

“People are dreaming of teff nowadays, after thousands of years it has become the trendy thing over here,” says the 58-year-old.

Tobia Teff’s sales have increased by up to 40% during the last 14 months.

Even the UK’s National Health Service has become a customer to cater for gluten-intolerant patients.

Achilles heel

Yet despite praise for teff’s nutritional properties, its previously sheltered existence in Ethiopia comes with a drawback.

“Teff does not give much yield,” says Zerihun Tadele, an Ethiopian researcher at the Institute of Plant Sciences at the University of Bern, Switzerland. “Very little research and investment has been done on the crop.”

Sophie Sirak-Kebede, right
Sophie Sirak-Kebede is leading the promotion of teff in the UK

The average yield per hectare of teff in Ethiopia is 1.4 tonnes, which is less than half as much as the global average of 3.2 tonnes for modern varieties of wheat.

Mr Tadele hopes that through research and improved farming methods teff yields in Ethiopia can be raised to 5 tonnes a hectare.

This improvement will not come soon enough because recent teff harvests have failed to kept pace with Ethiopia’s increasing population, driving prices beyond many Ethiopians’ pockets, especially outside Addis Ababa.

Ms Sirak-Kebede says this situation creates a dilemma because “teff is Ethiopia’s backbone”. She adds: “A shortage of teff would be like asking an Ethiopian not to breathe”.

Teff being harvested in Ethiopia
Teff has been grown in Ethiopia for millennia

But at the same time, Ms Sirak-Kebede notes that the Ethiopian government should not squander a global opportunity that could benefit the more than six million farmers in the country that grow the seed, while also generating valuable foreign currencies.

The government’s Agricultural Transformation Agency is now focused on increasing teff production to at least match domestic demand, after which exporting seeds and flour may become possible.

line

Teff facts

  • Teff is the seed of a grass native to Ethiopia known as lovegrass
  • It was one of the earliest cultivated plants
  • In Ethiopia teff is most often made into a pancake called injera, which is often used as a plate, with other foods placed on top
  • Gluten free
line

“The opportunity this presents to the country is significant and the benefit over the long term will far outweigh the risks,” says Matthew Davis, a partner at US-based Renew Strategies, an early stage venture capital company investing in Mama Fresh.

“The government would likely proceed cautiously, only giving licences to select exporting companies.”

No doubt the Ethiopian government has already looked nervously at the example of quinoa, which has become so popular on the global stage that many people in its native countries, such as Peru and Bolivia, can no longer afford to buy it.

If Ethiopia’s teff export ban is ever lifted, Ms Sirak-Kebede says she wants to buy land in Ethiopia to farm the crop for her UK business.

“Being of Ethiopian origin I would prefer to get teff from Ethiopia,” Ms Sirak-Kebede says.

“Who better than an Ethiopian farmer when it comes to teff? The quality is incomparable.”

http://www.bbc.com/news/business-32128441

‘በረከተ መርገም ‘

”……ኮምፒተር የሚሏት የደብተራ ሳጥን ከመጣች ጀምሮ፣
በወግ መኖር ቀረ አስማት ሆነ ኑሮ፣
ከተፈጥሮ ሸሸ ሰው ከሰው መነነ፣
መኖርና መሞት ክሊክ ማድረግ ሆነ !…”

'በረከተ መርገም 
(በዕውቀቱ ስዩ)
(በቅርቡ በሞት የተለየን ባለቅኔው ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) ከሚደነቅባቸው ምርጥ ግጥሞቹ መሃል አንዱ በረከተ መርገምት ይሰኛል፡፡ ወጣቱ ባለቅኔም ታዲያ በዛ አይረሴ የገሞራው ግጥም ስልት ይህ ዘመናችን ላይ ሳቅ እያጫረ የመረገምት በረከቱን ያወርደዋል…)

ነጭና ጥቁር ነው የኔ አመዳም ዓለም፣ 
ቴሌቪዥኔ ግን ባለ ሕብረ ቀለም፣ 
ምንም እንኳ ቲቪው ሳሎኔ ውስጥ ቢኖር፣ 
የቲቪው ኑሮ ግን ሳሎኔ ውስጥ የለም… 
የቆንጆ ሰራዊት የሕንፃ ሰንሰለት፣ 
የማያልቅ አዱኛ የማይነጥፍ ውበት፣ 
ያልፋል በስክሪኔ… 
ይህንን እያየሁ ቀርከሃ ሶፋ ላይ ተኝቻለሁ እኔ፣
እድሜ ለቲቪዬ ለጉምዥት ማሽኔ ! 

የቲቪ ፈብራኪ የልቦና ፍሬ ፍትህ የጎደለው፣
ኢትዮጵያዊው ገብርኤል ቁልቢ ላይ ያለው፣
በነበልባል ሰይፉ በሚንቀለቀለው፣
አንድ ጊዜ ሰንዝሮ ጎንህን ይንቀለው !

ኮምፒተር የሚሏት የደብተራ ሳጥን ከመጣች ጀምሮ፣ 
በወግ መኖር ቀረ አስማት ሆነ ኑሮ፣ 
ከተፈጥሮ ሸሸ ሰው ከሰው መነነ፣
መኖርና መሞት ክሊክ ማድረግ ሆነ ! 

ወንበር ላይ ተጥዶ ወንበር ላይ እንዲያረጅ፣ 
ትውልዴ ላይ አዚም የጣልክበት ፈረንጅ፣ 
የፌስቡክ ፈብራኪ ጎረምሳ ዲታ ሰው፣ 
የግፍ ንብረትህን በልተህ ሳትጨርሰው፣ 
የየካው ሚካኤል አይንህን ያፍሰው !

የሹክሹክታ ዘመን ትላንትና አለፈ፣ 
እንደ ደጋ መስኖ ምላስ ተጠለፈ፣ 
እቤት ተቀምጬ ባለስልጣን ሳማ፣ 
ቤቱ ተቀምጦ አጅሬ እንዲሰማ፣ 
በእጅ የማይዳሰስ የሃሜት ሰንሰለት፣ 
የዘረጋህለት… 
የሞባይል ፈጣሪ የቴሌፎን ጌታ፣ 
በኖርክበት ዘመን ባለህበት ቦታ፣ 
አቡነ አረጋዊ ይጣሉህ በቴስታ !'

በረከተ መርገም (በዕውቀቱ ስዩ)
(በቅርቡ በሞት የተለየን ባለቅኔው ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) ከሚደነቅባቸው ምርጥ ግጥሞቹ መሃል አንዱ በረከተ መርገምት ይሰኛል፡፡ ወጣቱ ባለቅኔም ታዲያ በዛ አይረሴ የገሞራው ግጥም ስልት ይህ ዘመናችን ላይ ሳቅ እያጫረ የመረገምት በረከቱን ያወርደዋል…)

ነጭና ጥቁር ነው የኔ አመዳም ዓለም፣
ቴሌቪዥኔ ግን ባለ ሕብረ ቀለም፣
ምንም እንኳ ቲቪው ሳሎኔ ውስጥ ቢኖር፣
የቲቪው ኑሮ ግን ሳሎኔ ውስጥ የለም…
የቆንጆ ሰራዊት የሕንፃ ሰንሰለት፣
የማያልቅ አዱኛ የማይነጥፍ ውበት፣
ያልፋል በስክሪኔ…
ይህንን እያየሁ ቀርከሃ ሶፋ ላይ ተኝቻለሁ እኔ፣
እድሜ ለቲቪዬ ለጉምዥት ማሽኔ !

የቲቪ ፈብራኪ የልቦና ፍሬ ፍትህ የጎደለው፣
ኢትዮጵያዊው ገብርኤል ቁልቢ ላይ ያለው፣
በነበልባል ሰይፉ በሚንቀለቀለው፣
አንድ ጊዜ ሰንዝሮ ጎንህን ይንቀለው !

ኮምፒተር የሚሏት የደብተራ ሳጥን ከመጣች ጀምሮ፣
በወግ መኖር ቀረ አስማት ሆነ ኑሮ፣
ከተፈጥሮ ሸሸ ሰው ከሰው መነነ፣
መኖርና መሞት ክሊክ ማድረግ ሆነ !

ወንበር ላይ ተጥዶ ወንበር ላይ እንዲያረጅ፣
ትውልዴ ላይ አዚም የጣልክበት ፈረንጅ፣
የፌስቡክ ፈብራኪ ጎረምሳ ዲታ ሰው፣
የግፍ ንብረትህን በልተህ ሳትጨርሰው፣
የየካው ሚካኤል አይንህን ያፍሰው !

የሹክሹክታ ዘመን ትላንትና አለፈ፣
እንደ ደጋ መስኖ ምላስ ተጠለፈ፣
እቤት ተቀምጬ ባለስልጣን ሳማ፣
ቤቱ ተቀምጦ አጅሬ እንዲሰማ፣
በእጅ የማይዳሰስ የሃሜት ሰንሰለት፣
የዘረጋህለት…
የሞባይል ፈጣሪ የቴሌፎን ጌታ፣
በኖርክበት ዘመን ባለህበት ቦታ፣
አቡነ አረጋዊ ይጣሉህ በቴስታ !

Post Navigation